ወጣቱ ደራሲ ናሁሰናይ ፀዳሉ አበራ ዛሬ በማዕከላችን በመገኘት በቅርቡ ያሳተመውን “ሜሎሪና” የተሰኘ የበኩር መፅሀፉን ዕትሞች እና የ15 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል፡፡
ልብ የሚሹ ሕፃናትን ለመደገፍ ካለህ ላይ ስላበረከትክልን ከልብ እናመሰግንሀለን፡፡

ወጣቱ ደራሲ ናሁሰናይ ፀዳሉ አበራ ዛሬ በማዕከላችን በመገኘት በቅርቡ ያሳተመውን “ሜሎሪና” የተሰኘ የበኩር መፅሀፉን ዕትሞች እና የ15 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል፡፡
ልብ የሚሹ ሕፃናትን ለመደገፍ ካለህ ላይ ስላበረከትክልን ከልብ እናመሰግንሀለን፡፡