ሆራ ትሬዲንግ ለልብ ማዕከል በኢትዮጵያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
15ኛ የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኘው ሆራ ትሬዲንግ ባሳለፍነው ሳምንት በልብ ማዕከላችን በመገኘት የ አንድ ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድርጅቶች ከተቋቋሙበት አላማ በተጨማሪ ማሕበረሰባዊ ኃላፊነትን ለመወጣት ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ትልቅ ማሳያ የሆነ ተግባር በመፈፀማችሁ እና በርካታ ሕፃናት እንዲድኑ ትልቅ አስተዋፅዖ በማድረጋችሁ ከልብ እናመሰግናለን፡፡